Fedral Dimocratic Republic of Ethiopia, Ministry of Finance

All News

None

Ethiopia signs MoU with European Business Forum

H.E. Ms. Semereta Sewasew, State Minister of Finance signed an MoU with Mr. Ben Depraetere, Chairperson of the Board of EUBFE (European Business Forum in Ethiopia) at the launch of the Business Climate Report – 2021 event that was held on April 6, 2022, at Hayat Regency Hotel.

None

Minister of Finance H.E. Ahmed Shide received at his office H.E. Chargé d’Affaires Ambassador Jacobson of US Embassy Addis and USAID Ethiopia Mission Head Sean Jones to discuss development cooperation between Ethiopia and the United States.

The two discussed the positive results of the humanitarian truce, including humanitarian assistance delivery over recent days to Ethiopians in the Tigray, Afar as well as Amhara regions.

None

The Minister of Finance Meets IFC’s Regional Director for East Africa

Minister of Finance Ahmed Shide held a meeting with Mrs. Jumoke Jagun-Dokunmu, Regional Director for International Financial Cooperation (IFC) to discuss with the Government on the future cooperation.

None

የጀርመን የኢኮኖሚ ትብብርና ልማት ሚኒስቴር ከፍተኛ የልኡካን ቡድን ከገንዘብ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራራ ጋር በሁለትዮሽ የኢኮኖሚ ትብብር ላይ መከረ

መጋቢት 15/ 2014 ዓ.ም - በምስራቅ አፍሪካ የስራ ጉብኝት በማድርግ ላይ የሚገኘው የጀርመን የኢኮኖሚ ትብብርና ልማት ሚኒስቴር ከፍተኛ የልኡካን ቡድን ከገንዘብ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች ጋር የሁለቱ ሀገራት ኢኮኖሚያዊ ትብብርና ልማት ድጋፍ በሚጠናከርበት ሁኔታ ላይ በገንዘብ ሚኒስቴር የመሰብሰቢያ አዳራሽ ፍሪያማ ምክክር አድርገዋል፡፡

None

የመንግስት ከፍተኛ ሀላፊዎች ከአለም ባንክ ቦርድ ስራ አስፈጻሚ ዳይሬክተር ጋር ባንኩ ለኢትዮጵያ ድጋፉን በሚያጠናክርበት ሁኔታ ላይ ተወያዩ

መጋቢት 13/ 2014 ዓ.ም - የአለም ባንክ የአፍሪካ ዳይሬክትር ዶ/ር ታውፊላ ንያማድዛቦ ከኢትዮጵያ የገንዘብ ሚኒስተር ከአቶ አህመድ ሺዴ፣ ከፕላንና ልማት ሚኒስተር ዶ/ር ፍጹም አሰፋ፣ ከጤና ሚኒሰትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ ጋር የአለም ባንክ ለኢትዮጵያ የሚሰጠው ድጋፍ ስለሚጠናከርበትና በባንኩ ድጋፍ እየተከናወኑና ባሉና ወደፊት በሚከናወኑ ፕሮጀክቶች ላይ ፍሪያማ ውይይት አድርገዋል፡፡

None

በአውሮፓ ህብረት ፋይናንስ የሚደገፉ ፕሮጀክቶችን ተግባራዊ ለሚያደርጉ ባለድርሻ አካላት ስልጠና ተሠጠ

መጋቢት 9/ 2014 ዓ.ም (አዳማ)፣ በገንዘብ ሚኒስቴር እና በአውሮፓ ህብረት ትብብር ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ለተውጣጡ የፕሮጀክት ማኔጀሮችና ባለሙያዎች ስልጠና ተሰጠ፡፡

None

The Dialogue between Ministry of Finance and Head of Agencies of Development Partners in relation with the Reconstruction and Recovery Plan for the conflict-affected Regions

Ministry of Finance (MoF) of the Federal Democratic Republic of Ethiopia presented the Government of Ethiopia’s framework for Reconstruction and Recovery plan of the conflict-affected regions namely, Amhara, Afar, Tigray, Benshangul, and Part of Oromia to the Head of Agencies of the Development Partner Group.

None

መንግስት የኑሮ ወድነትን ለማሻሻልና የገበያ ዋጋን ለማረጋጋት ተከታታይ እርምጃ አንደሚወስድ ተገለጸ

መንግስት የኑሮ ወድነትን ለማሻሻልና የገበያ ዋጋን ለማረጋጋት ተከታታይነት ያለው እርምጃ አንደሚወስድ የገንዘብ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር አቶ አህመድ ሺዴ ገለጹ፡፡

None

የኢትዮጵያና የኔዘርላድ መንግስታት በግብርና እና በኢንደስትሪ ዘርፍ የሚያደርጉትን ኢኮኖሚያዊ ትብብር ማሳደግ እንደሚያስፈልግ ተነገረ

መጋቢት 5 / 2014 ዓ.ም - የኔዘርላንድ መንግስት እየሰጠ በሚገኘው የልማት ትብብር ድጋፍ፣ በኢትዮጵያ የግብርናን አቅም በማሳደግና በአግሮ ኢንዱስትሪ በተለይም በወተት ተዋጽኦና በአትክልትና ፍራፍሬ ልማት በርካታ ዜጎችን ተጠቃሚ ማድረጉን የገንዘብ ሚኒስቴር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ ሰመሬታ ሰዋሰው ገለጹ፡፡

None

Ethiopia and KOICA signed a Memorandum of Understanding (MoU) on grant agreement of 20 million USD

Memorandum of Understanding (MoU) of grant agreement for two projects amounting 20 million USD was signed between Ethiopia and Korea International Cooperation Agency (KOICA).