በአዲስ አበባ ዙሪያ አዲስ በሚገነባው ግዙፍ ዓለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ቅድመ ዝግጅት ላይ በገንዘብ ሚኒስቴር ውይይት ተካሄደ፡፡
የገንዘብ ሚኒስትር ክቡር አቶ አህመድ ሽዴ ከአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳደር ከክቡር አቶ አወል አርባ ጋር የአዋሽ ወንዝ የሚያስከትለውን የጎርፍ አደጋን በመከላከልና በመቆጣጠር ላይ ያተኮረ ውይይት ዛሬ የካቲት 10/2013 ዓ.ም በሚኒስቴሩ ጽ/ቤት አካሄዱ፡፡
የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ኢዮብ ተካልኝ የኢትዮጵያን የኢንቨስትመንት ዕድሎችን ለፈረንሣይ ኩባንያዎች ለማስተዋወቅ ውይይት አካሂደዋል፡፡
During the meeting, the State Minister thanked the African Development Bank for being one of the major development partners in supporting development plans and programs in Ethiopia.
በግብርና፣ኢንዱስትሪ ኬሚካሎችና በኤሌክትሮኒክስ መሳሪያዎች አያያዝ፣ አጠቃቀምና አቀማመጥ በርካታ ችግሮች እንደሚታዩ የመንግስት ግዢና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ባዘጋጀው አውደ ጥናት ላይ ተገለፀ፡፡
የአገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ መርሃ ግብር ዋኛ አካል የሆነው የመንግስት የልማት ድርጅቶችን ውጤታማነት ለማሻሻል ፣ ተወዳዳሪነታቸውን ለማጎልበት እና የአገልግሎቶት አሰጣጣቸውን ቀልጣፋ እንዲሆኑ ለመደገፍ ያተኮረ ለአምስት ቀናት የሚቆይ ውይይት ተጀመረ፡፡
Yesterday: A delegation led by H.E Yasmin Wohabrebbi, State Minister of Finance, and Ms. Ahunna Eziakonwa, United Nations Development Program (UNDP) Assistant Administrator and Regional Director for Africa visited Mekele to understand more about the progress and challenges of the ongoing humanitarian assistance being carried out in the region.
H.E Ahmed Shide, Minister of Finance of Ethiopia updated the Executive committee of Development Partners Group (DPG) on recent developments in Tigray region.
ውይይቱ የሁለትዮሽ የኢኮኖሚ ትብብርን በማጠናከር በተለይም ደግሞ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ባለሀብቶችና ኩባንያዎች በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ በማበረታታት ላይ ያተኮረ ሲሆን፣ በሁለቱ ሀገራት መካከል የንግድ፣ ቱሪዝም እና የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን ማጎልበት በሚቻልበት መንገድ ላይ የጋራ ምክክር አድርገዋል፡፡
ጥር 20 ቀን 2013 አዲስ አበባ፡ የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ በእንግሊዝ የፓርላማ አባል የተመራ የልዑካንን ቡድን ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ በውይይቱ ወቅት አቶ አህመድ ሽዴ የኢትዮጵያ መንግስት የአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ኢኮኖሚ ለመገንባት የተለያዩ ስትራቴጂዎችን ቀርፆ ተግባራዊ እያደረገ መሆኑን አስረድተዋል፡፡
Copyright © 2025 MOF All Right Reserved