Fedral Dimocratic Republic of Ethiopia, Ministry of Finance

None

U.K MP Appreciates Ethiopia’s Commitment to Building Green Economy

Addis Ababa – January 28, 2021: In a bid to realize Ethiopia’s vision of building a carbon-neutral and climate-resilient economy, H.E Ahmed Shed met with a high-level delegation led by the Honorable Alok Sharma, COP26 President.

None

Ethiopia signs Grant Agreement with Japan for Asphalt Road Construction

Addis Ababa, Ministry of Finance: The Federal Democratic Republic of Ethiopia and the Government of Japan signed a grant agreement to provide 500 million Japanese Yen which is approximately equivalent to 90 million ETB.

None

Ministry Announces New Strategic Plan to Strengthen Public Financial Management Reforms

The Ministry of Finance will be increasing its rollout of the Integrated Financial Management Information System (IFMIS), an automated program that supports the management of public sector budgetary,

None

የመንግስት የፋይናንስ አስተዳደር ስርዓት ሪፎርም ለማድረግ የገንዘብ ሚኒስቴር አዲስ ስትራቴጂክ ዕቅድ ይፋ አደረገ

የገንዘብ ሚኒስቴር የመንግስት ፋይናንስ አስተዳደር ለማሻሻል የመንግስትን የበጀት ፣ የፋይናንስ እና የሂሳብ አያያዝ ስራዎችን የሚደግፍ የተቀናጀ የፋይናንስ አስተዳደር መረጃ ስርዓት (IFMIS) ፕሮግራም ተደራሽነትን ለማሳደግ እንደሚሰራ አስታወቀ፡፡

None

በንጽህና መጠበቂያዎች ላይ የቀረጥና ታክስ ማሻሻያ ተደረገ

ገቢ ምርቶች በሀገር ውስጥ እንዲመረቱ ለማስቻልና የሀገር ውስጥ ኢንዲስቱሪዎች እንዲበረታቱ በመሰረታዊ የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁሶች ላይ በተለይም በወር አበባ ንዕህና መጠበቂያ ምርቶች ላይ የቀረጥና ታክስ ማሻሻያ መደረጉን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡

None

ገንዘብ ሚኒሰቴር የኢትዮጵያ አየር መንገድ እያሰመዘገበ ላለው አመርቂ የስራ አፈጻጸም ምሰጋና አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2013 ገንዘብ ሚኒሰቴር በአለም አቀፍ ደረጃ የተከሰተው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በአቪዬሽን ኢንዱስትሪው ላይ ያሳደረውን ተፅዕኖ ለመቋቋም የሚያስችሉ ስትራቴጂዎችን በመጠቀም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ስለወሰዳቸው እርምጃዎች ምስጋና አቀረበ፡፡

None

በዩኒቨርሲቲዎች የሚተገበሩ ፕሮጀክቶች ላይ የሚታየው የሀብት ብክነት እንዲስተካከል ማሳሰቢያ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2013 በሀገሪቱ በሚገኙ 10 የመጀመሪያ ትውልድ ዩኒቨርሲቲዎች በካፒታል ፕሮጀክቶች ላይ የሚታየው የሀብት ብክነት መስተካከል እንዳለበት የገንዘብ ሚኒሰቴር አሳሰበ፡፡

None

ኢትዮጵያ ሴት ስራ ፈጣሪዎችን ለማገዝ የሚያስችል የብድር ስምምነት ከዓለም ባንክ ጋር ተፈራረመች

የኢትዮጵያ መንግስትና ዓለም ባንክ በጥቃቅንና አነስተኛ ስራ ዘርፍ የተሰማሩ የሴት ስራ ፈጣሪዎችን ገቢ ለማሳደግ እና የስራ ዕድል ለማስፋት የሚያስችል የ100 ሚሊየን ዶላር / የ3.8 ቢሊዮን ብር/ የብድር ስምምነት ተፈራረሙ፡፡

None

የኤፍርት ኩባንያዎችን የሚያሰተዳደር ባለአደራ ቦርድ ተቋቋመ

ዛሬ የገንዘብ ሚኒሰቴር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢዮብ ተካልኝ እና ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ የኤፍርት ኩባንያዎችን የሚያሰተዳደር ሰባት አባላት ያሉት ባለአደራ ቦርድ እንደተቋቋመ ገለፁ፡፡

None

ለልማት አጋሮች በትግራይ ክልል ስለተካሄደው የህግ ማስከበርና መልሶ ማቋቋም እንቅስቃሴ ማብራሪያ ተሰጠ

በኢትዮጵያ ለሚገኙ የልማት አጋሮች ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት በትግራይ ክልል ህግ ለማስከበር ከተወሰደው እርምጃ በኋላ የክልሉን ሰላም ወደ ነበረበት ለመመለስ ስለተደረገው እርምጃ በገንዘብ ሚኒስትሩ በክቡር አቶ አህመድ ሺዴ እና ፡፡