Fedral Dimocratic Republic of Ethiopia, Ministry of Finance

None

የኢትዮጵያና የኩዌት ኢኮኖሚያዊ ትብብር ለማጠናከር የሚያስችል ውይይት በሁለቱ ሀገራት የገንዘብ ሚንስትሮች መካከል ተደረገ

የኢፌዲሪ የገንዘብ ሚንስትር ክቡር አቶ አህመድ ሺዴና የኩዌት አቻቸው ክቡር ከሊፋ ሙሳዱ ሀማዳ ሁለቱ ሀገራት በቀጣይ በንግድና መዋዕለ ነዋይ ፍሰት ላይ በጋራ መሰራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ ፍሬያማ ውይይት አድርገዋል፡፡

None

Ethiopia and Kuwait discussed on bilateral economic cooperation

H.E Prime Minister of Kuwait Sheikh Sabah Khaled Al-Hamad Al-Sabah discussed today December 1,2021 on bilateral economic cooperation with H.E Ato Ahmed Shide Minister of Finance of Ethiopia.

None

The 8th Forum on China-Africa Cooperation (FOCAC) Summit will be held in Dakar, Senegal, from 29-30 November 2021.

In the past two decades, the FOCAC mechanism has been proven to be an effective and robust platform in promoting China-Africa cooperation by supporting critical infrastructure development

None

በመንግስት የበጀት የዝግጅት ሂደት የዜጎች ተሳትፎ እያደገ መምጣቱ ተገለፀ

የገንዘብ ሚኒስቴር ከተለያዩ ተቋማት ለተውጣጡ ባለድርሻ አካላት ትናንት ህዳር 16 2014 ዓ.ም በአዳማ ከተማ ባዘጋጀው የውይይት መድረክ በመንግስት በጀት ዝግጅትና ሂደት ዙሪያ የዜጎች ግንዛቤና ተሳትፎ እያደገ መምጣቱን በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የመንግስት ወጭ አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ዳዊት ሽመልስ ገልጸዋል፡፡

None

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ባለፋት ዓመታት ከነበረበት ችግር አገግሞ ለውጥ በማምጣት ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡

ባንኩ በለውጥ ሂደት ላይ አንደሚገኝ የተገለጸው የባንኩ የ2014 በጀት አመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈፃፀም ለመገምገም በተደረገ ውይይት ላይ ነው፡፡

None

የመንግስት የልማት ድርጅቶች የአንደኛ ሩብ አመት የሥራ አፈፃፀም እየተገመገመ ነው

የመንግስት የልማት ድርጅቶችን ተወዳዳሪነታቸውን ለማጎልበት እና የአገልግሎቶት አሰጣጣቸውን ቀልጣፋ እንዲሆን ለማስቻል ለአምስት ቀናት የሚቆይ ውይይት ተጀመረ፡፡

None

የሰሜን ዕዝ የተጠቃበት ጥቅምት 24 በገንዘብ ሚኒስቴር ታስቦ ዋለ

የሰሜን ዕዝ በአሸባሪው የህወሀት ቡድን የተጠቃበት ጥቅምት 24 ‹‹ አልረሳውም! እኔም የኢትዮጵያ ሰራዊት ነኝ ›› በሚል መሪ ቃል ዛሬ ጥቅምት 24 2014 ዓ.ም የገንዘብ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች በተገኙበት በሚኒስቴሩ ቅጥር ጊቢ በተከናወነ ሥነስርአት ታስቦ ዋለ፡፡

None

Ministerial Roundtable Meeting on the Horn of Africa (HoA) Initiative held today

On October 27, 2021, H.E. Ato Ahmed Shide has participated in the Horn of Africa Initiative Ministerial Roundtable meeting which was held to review progress and discuss how the Initiative can further strengthen economic integration and regional cooperation.

None

Ethiopia Social Accountability Program III to Expand its Reach to Cover 500 Woredas

The Ministry of Finance launched a two-day workshop focusing on introducing the third ESAP program with the objective of strengthening the social accountability system and mechanisms for enhanced service delivery in Ethiopia.