የኢፌዲሪ የገንዘብ ሚንስትር ክቡር አቶ አህመድ ሺዴና የኩዌት አቻቸው ክቡር ከሊፋ ሙሳዱ ሀማዳ ሁለቱ ሀገራት በቀጣይ በንግድና መዋዕለ ነዋይ ፍሰት ላይ በጋራ መሰራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ ፍሬያማ ውይይት አድርገዋል፡፡
H.E Prime Minister of Kuwait Sheikh Sabah Khaled Al-Hamad Al-Sabah discussed today December 1,2021 on bilateral economic cooperation with H.E Ato Ahmed Shide Minister of Finance of Ethiopia.
In the past two decades, the FOCAC mechanism has been proven to be an effective and robust platform in promoting China-Africa cooperation by supporting critical infrastructure development
የገንዘብ ሚኒስቴር ከተለያዩ ተቋማት ለተውጣጡ ባለድርሻ አካላት ትናንት ህዳር 16 2014 ዓ.ም በአዳማ ከተማ ባዘጋጀው የውይይት መድረክ በመንግስት በጀት ዝግጅትና ሂደት ዙሪያ የዜጎች ግንዛቤና ተሳትፎ እያደገ መምጣቱን በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የመንግስት ወጭ አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ዳዊት ሽመልስ ገልጸዋል፡፡
ባንኩ በለውጥ ሂደት ላይ አንደሚገኝ የተገለጸው የባንኩ የ2014 በጀት አመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈፃፀም ለመገምገም በተደረገ ውይይት ላይ ነው፡፡
የመንግስት የልማት ድርጅቶችን ተወዳዳሪነታቸውን ለማጎልበት እና የአገልግሎቶት አሰጣጣቸውን ቀልጣፋ እንዲሆን ለማስቻል ለአምስት ቀናት የሚቆይ ውይይት ተጀመረ፡፡
የሰሜን ዕዝ በአሸባሪው የህወሀት ቡድን የተጠቃበት ጥቅምት 24 ‹‹ አልረሳውም! እኔም የኢትዮጵያ ሰራዊት ነኝ ›› በሚል መሪ ቃል ዛሬ ጥቅምት 24 2014 ዓ.ም የገንዘብ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች በተገኙበት በሚኒስቴሩ ቅጥር ጊቢ በተከናወነ ሥነስርአት ታስቦ ዋለ፡፡
On October 27, 2021, H.E. Ato Ahmed Shide has participated in the Horn of Africa Initiative Ministerial Roundtable meeting which was held to review progress and discuss how the Initiative can further strengthen economic integration and regional cooperation.
The Ministry of Finance launched a two-day workshop focusing on introducing the third ESAP program with the objective of strengthening the social accountability system and mechanisms for enhanced service delivery in Ethiopia.
Copyright © 2025 MOF All Right Reserved