Fedral Dimocratic Republic of Ethiopia, Ministry of Finance

All News

None

የገንዘብ ሚኒስቴርና የተጠሪ ተቋማት ሰራተኞች በሲዳማ ክልል የአረንጓዴ አሻራቸውን አኖሩ

በክቡር አቶ አህመድ ሺዴ የገንዘብ ሚኒስትር የሚመራው የገንዘብ ሚኒስቴር፣ የሚኒስቴሩ ተጠሪ ተቋማት እንዲሁም የመንግስት የልማት ድርጅቶች ሰራተኞችና አመራሮች ልኡካን ቡድን በሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በአርቤጎና ወረዳ በአረንጓዴ አሻራ ማኖር መርሀ ግብረ የችግኝ ተከላና የአቅመ ደካሞችን ቤት የማደስ ተግባር አከናውኗል፡፡

None

Ethiopia Signs Two Grant Agreements with the African Development Bank

July 21, 2021: Two grant agreements with a total sum amount of $118.1 million (ETB 5.2 billion) were signed between the FDRE Ministry of Finance and the African Development Bank (African Development Fund).

None

The Ministry of Finance of Ethiopia has signed a financing agreement amounting ETB 258.83 million with the Government of the Italian Republic

Ethiopia has signed a financing agreement amounting ETB 258.83 million with the Government of the Italian Republic to support ongoing projects known as the “Building labor market intermediation” project and the “Women Entrepreneurship Development Project ” (WEDP).

None

Finance Ministers Affirm Strong Commitment to Economic Integration and Regional Cooperation in the Horn

26 June 2021: H.E Ahmed Shide, Minister of Finance of Ethiopia is attending a meeting with Finance Ministers of Djibouti, Kenya, Somalia, and Sudan to discuss the progress of the Horn of Africa Initiative (HoAI) 

None

H.E. Yasmin Wohabrebbi, State Minister of Finance participated in a virtual Africa Investors conference.

The meeting focused on explaining monetary and fiscal policy reforms in African countries. It was also used to explain economic trends seen in the African continent and what these mean for each country.

None

Ethiopia, China Discuss on Strengthening Economic Cooperation

A consultative meeting to strengthen the bilateral Economic Cooperation between the People’s Republic of China and the Federal Democratic Republic of Ethiopia was held today between H.E. Yasmin Wohabrebbi, State Minister of Finance, and

None

የእዳና ሀብት አስተዳደር ኮርፖሬሽን ምክትል ዋና ዳይሬክተር ተሾመለት

ለኮርፖሬሽኑ በምክትል ዋና ዳይሬክተርነት የተሸሙት አቶ ሙሉአለም ጌታሁን ሲሆኑ ኮርፖሬሽኑ የመንግሥት የልማት ድርጅቶችን የዕዳ ጫና በማቃለል ውጤታማ ሆነው እንዲዘልቁ የሚያግዝ አዲስ ተቋም ከመሆኑም በላይ የመንግስት የልማተ ድርጅቶችን ዕዳ በማቃለል በማክሮ ኢኮኖሚው ውስጥ የተፈጠረውን ያለመረጋጋት ለማስወገድ የሚያግዝ የመንግስት ድርጅት ነው፡፡

None

የገንዘብ ሚኒስቴር ግምታቸው 2 ሚሊዮን ብር የሚሆኑ ግብአቶችን ለመቄዶንያ የአዕምሮና አረጋዊያን መርጃ ማዕከል በሰጦታ አበረከተ

ሰኔ 08 ቀን 2013 ዓ.ም፡- የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ገንዘብ ሚኒስቴር አጠቃላይ ግምታቸው ወደ 2 ሚሊዮን ብር የሚሆኑ የኮንስትራከሽን፣የቢሮ መገልገያ ቁሳቁሶችን፣የተሸከርካሪ ጎማዎችንና ምንጣፍ ግብአቶችን ለመቄዶንያ የአዕምሮና አረጋዊያን መርጃ ማዕከል በዛሬው ዕለት በስጦታ አበረከተ፡፡