በክቡር አቶ አህመድ ሺዴ የገንዘብ ሚኒስትር የሚመራው የገንዘብ ሚኒስቴር፣ የሚኒስቴሩ ተጠሪ ተቋማት እንዲሁም የመንግስት የልማት ድርጅቶች ሰራተኞችና አመራሮች ልኡካን ቡድን በሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በአርቤጎና ወረዳ በአረንጓዴ አሻራ ማኖር መርሀ ግብረ የችግኝ ተከላና የአቅመ ደካሞችን ቤት የማደስ ተግባር አከናውኗል፡፡
July 21, 2021: Two grant agreements with a total sum amount of $118.1 million (ETB 5.2 billion) were signed between the FDRE Ministry of Finance and the African Development Bank (African Development Fund).
The main objective of the replenishment is to support Africa to have a resilient economy and
Ethiopia has signed a financing agreement amounting ETB 258.83 million with the Government of the Italian Republic to support ongoing projects known as the “Building labor market intermediation” project and the “Women Entrepreneurship Development Project ” (WEDP).
H.E. Ms. Yasmin Wohabrebbi, State Minister of Finance, leading a delegation from Ethiopia
26 June 2021: H.E Ahmed Shide, Minister of Finance of Ethiopia is attending a meeting with Finance Ministers of Djibouti, Kenya, Somalia, and Sudan to discuss the progress of the Horn of Africa Initiative (HoAI)
The meeting focused on explaining monetary and fiscal policy reforms in African countries. It was also used to explain economic trends seen in the African continent and what these mean for each country.
A consultative meeting to strengthen the bilateral Economic Cooperation between the People’s Republic of China and the Federal Democratic Republic of Ethiopia was held today between H.E. Yasmin Wohabrebbi, State Minister of Finance, and
ለኮርፖሬሽኑ በምክትል ዋና ዳይሬክተርነት የተሸሙት አቶ ሙሉአለም ጌታሁን ሲሆኑ ኮርፖሬሽኑ የመንግሥት የልማት ድርጅቶችን የዕዳ ጫና በማቃለል ውጤታማ ሆነው እንዲዘልቁ የሚያግዝ አዲስ ተቋም ከመሆኑም በላይ የመንግስት የልማተ ድርጅቶችን ዕዳ በማቃለል በማክሮ ኢኮኖሚው ውስጥ የተፈጠረውን ያለመረጋጋት ለማስወገድ የሚያግዝ የመንግስት ድርጅት ነው፡፡
ሰኔ 08 ቀን 2013 ዓ.ም፡- የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ገንዘብ ሚኒስቴር አጠቃላይ ግምታቸው ወደ 2 ሚሊዮን ብር የሚሆኑ የኮንስትራከሽን፣የቢሮ መገልገያ ቁሳቁሶችን፣የተሸከርካሪ ጎማዎችንና ምንጣፍ ግብአቶችን ለመቄዶንያ የአዕምሮና አረጋዊያን መርጃ ማዕከል በዛሬው ዕለት በስጦታ አበረከተ፡፡
Copyright © 2025 MOF All Right Reserved