መስከረም 18 / 2015 ዓ.ም - የብሔራዊ የምክክር ሂደቱን በፋይናንስ ለመደገፍ የሚያስችል የፕሮግራም ሰነድ በገንዘብ ሚኒስቴር፣ በብሔራዊ ምክክር ኮሚሽንና በተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም መካከል ተፈረመ፡፡
መስከረም 18/2015 - የጃፓን መንግስት በኢትዮጵያ በመንቀሳቀስ የተሸከርካሪ ላይ የህክምና አገልግሎት ለሚሰጡ መኪኖች ግዢ የሚሆን የ3 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር ወይንም የ185 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡
መስከረም 10 / 2015 ዓ.ም - ዛሬ በተካሄደ የርክክብ ሰነ-ሰርዓት ላይ የደቡብ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የሚውል የ50 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ለገንዘብ ሚኒስቴር አሰረክቧል፡፡
መስከረም 6 / 2015 ዓ.ም - የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ኢንቨስትመንት ላይ የሚሰማሩ ኢንዱስትሪዎችን እና አስመጪዎችን የሚያበረታታ እንዲሁም ህብረተሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርግ የታክስ ማሻሻያ ተግባራዊ መደረጉን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
ጷጉሜ 2 / 2014 ዓ.ም - ሀገራዊ ሀብት አስተባባሪ ኮሚቴ በዚህ አመት ከውጭ ሀገርና ከሀገር ውስጥ ሀብት በማሰባሰብ በተፈጥሮና በሰው ሰራሽ አደጋዎች ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች በመርዳትና መልሶ በማቋቋም የተከናወነው ተግባር ውጤታማ እንደነበር ገምግሟል፡፡
September 2 /2022 - Minister of Finance H.E. Ahemed Shide met with the Ambassador of Kingdom of Saudi Arabia in Ethiopia Dr. Fahad Alhumaydani and delegates from the Saudi Fund for Development.
ነሐሴ 4 / 2014 ዓ.ም - የመሬት መራቆትን በመቀንስ ምርታማነትን ለሚያሻሽል የዘላቂ የመሬት አያያዝ ፕሮግራም ማስፈጸሚያ የሚውል የ165.2 ሚሊዮን ዶላር የእርዳታና የብድር ስምምነት በኢትዮጵያ መንግስትና በአለም ባንክ መካከል በበይነ መረብ በተካሄደ ስነ-ስርአት ተፈረመ፡፡
On the sidelines of the Paris Forum Dr, Eyob Tekalign met with Mr William Roos, the Co-Chairperson of the Paris Club to get an update on the work of the creditor's committee that was set up to address Ethiopia’s request for debt treatment under the G20 Common Framework.
ሰኔ 24 / 2014 ዓ.ም የተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር በመሆን ለኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን በሚደረገው ድጋፍ ላይ ከልማት አጋሮችን ጋር ምክክር አካሄደ፡፡
The Finance Ministerial meeting of the Horn of Africa (HoA) Initiative adopted Regional Trade Facilitation Roadmap, as a framework of action for strengthening trade facilitation in the HoA region.
Copyright © 2025 MOF All Right Reserved