Fedral Dimocratic Republic of Ethiopia, Ministry of Finance

None

የእዳና ሀብት አስተዳደር ኮርፖሬሽን ምክትል ዋና ዳይሬክተር ተሾመለት

ለኮርፖሬሽኑ በምክትል ዋና ዳይሬክተርነት የተሸሙት አቶ ሙሉአለም ጌታሁን ሲሆኑ ኮርፖሬሽኑ የመንግሥት የልማት ድርጅቶችን የዕዳ ጫና በማቃለል ውጤታማ ሆነው እንዲዘልቁ የሚያግዝ አዲስ ተቋም ከመሆኑም በላይ የመንግስት የልማተ ድርጅቶችን ዕዳ በማቃለል በማክሮ ኢኮኖሚው ውስጥ የተፈጠረውን ያለመረጋጋት ለማስወገድ የሚያግዝ የመንግስት ድርጅት ነው፡፡

None

የገንዘብ ሚኒስቴር ግምታቸው 2 ሚሊዮን ብር የሚሆኑ ግብአቶችን ለመቄዶንያ የአዕምሮና አረጋዊያን መርጃ ማዕከል በሰጦታ አበረከተ

ሰኔ 08 ቀን 2013 ዓ.ም፡- የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ገንዘብ ሚኒስቴር አጠቃላይ ግምታቸው ወደ 2 ሚሊዮን ብር የሚሆኑ የኮንስትራከሽን፣የቢሮ መገልገያ ቁሳቁሶችን፣የተሸከርካሪ ጎማዎችንና ምንጣፍ ግብአቶችን ለመቄዶንያ የአዕምሮና አረጋዊያን መርጃ ማዕከል በዛሬው ዕለት በስጦታ አበረከተ፡፡

None

ኢትዮ-ቴሌኮምን በከፊል ወደ ግል ይዞታ ለማዘዋወር ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለጸ

ሰኔ፣07 ቀን 2013 ዓ.ም አዲስ አበባ ፡- የገንዘብ ሚኒስቴር እና የመንግስት የልማት ድርጅቶች ይዞታ እና አስተዳደር ኤጀንሲ እንዲሁም የኢትዮ-ቴሌኮም የቦርድ አማራር በተገኙበት ኢትዮ-ቴሌኮም በከፊል ወደ ግል ይዞታ የማዘዋወር ምዕራፍ የተጠናቀቀ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡